የፌዴራል ሱፐርቪዥን ቡድን ያደርግ የነበረውን የሱፐርቪዥን ስራ ጨርሶ ዛሬ ግብረመልስ ሰጥቶናል።
በግብረመልሱ በጥንካሬና በድክመት የተሰጡንን አስተያየቶች እንደ ግብአት በመዉሰድ በቀጣይ ህዝባችንን ይበልጥ ለማገልገል ያነሳሳናል።
ቃላችንን ጠብቀን ህዝባችንን በታማኝነት ማገልገላችንን እንቀጥላለን !
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቧን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Comments
ምንም አልተገኘም.
በግብረመልሱ በጥንካሬና በድክመት የተሰጡንን አስተያየቶች እንደ ግብአት በመዉሰድ በቀጣይ ህዝባችንን ይበልጥ ለማገልገል ያነሳሳናል።
ቃላችንን ጠብቀን ህዝባችንን በታማኝነት ማገልገላችንን እንቀጥላለን !
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቧን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ምንም አልተገኘም.
Addis Ababa City Communication Bureau is a government organization that was originally constituted January 5, 2013 GC under proclamation No. 120/2013.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.