.png)
ዛሬ ጠዋት፣ ኢትዮጵያን እየጎበኙ ያሉትንና በስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት የሆኑትን የተከበሩ ናታሻ ፒሪክ ሙሳርን በጽሕፈት ቤቴ ተቀብዬ በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል።
This morning, I received at my office the President of the Republic of Slovenia, H.E. Ms. Nataša Pirc Musar, who is visiting Ethiopia for discussions on various matters concerning our bilateral relations.
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.