
በበጀት ዓመቱ የተጠናቀቁ የፕሮጀክቶችን አስመልክቶ
የሕዝባችንን የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥያቄዎችን ከመመለስ አንጻር በመንግስትና በህብረተሰብ ተሣትፎ 15‚69ዐ ግንባታዎችን ማጠናቀቅ የተቻለ ሲሆን፤ ካቀድነው በላይ ማከናወን ተችሏል፡፡
205 በህብረተሰብ ተሳትፎ የተሰሩ የተለያዩ ኘሮጀክቶች
8,786 በበጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ለአቅመ ደካሞች የተገነቡ ቤቶች
5,176 በከተማ አስተዳደር የተገነቡ ቤቶች
1064 የመስሪያ ሼዶች
5,563 ሱቆች / ካዛንቺስ፣ ቦሌ፣ ላፍቶ፣ ልደታ፣ አራዳ እና አራት ኪሎ ሽሮሜዳ/ የተገነቡ
1,155 የህፃናት መጫወቻ ቦታዎች
122 የእስፖርት ማዘወተሪያ ሜዳዎች
245 የአረንጓዴ ልማት ስራ
153 የመኪና ፓርኪንጎችና ተርሚናሎች
ከዚህ ውስጥ 16 ቱ ሜጋ ኘሮጀክቶች ሲሆኑ ወደ 9ሺ ኘሮጀክቶች በህብረተሰብ ተሳትፎና በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰሩ ናቸው፡፡
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.