መላዉ ኢትዮዽያዊን በሙሉ እንኳን ደስ አለን!!
የፅናታችን ፣ የላባችን ፣ የደማችን ፣ የጥረታችን ዉጤት ፣ የዘመናት ቁጭታችን መደምደሚያ ፣ የብልፅግናችን መሰረት ፣ የአይበገሬነታችን ምልክት ለሆነዉ የታላቁ ህዳሴ ግድባችን ምረቃ እንኳን አደረሰን!!
ባንድነት ስንቆምና ስንተባበር የማችለዉም የለም !!
ፈጣሪ ኢትዮዽያና ህዝቦቿን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Comments
ምንም አልተገኘም.
የፅናታችን ፣ የላባችን ፣ የደማችን ፣ የጥረታችን ዉጤት ፣ የዘመናት ቁጭታችን መደምደሚያ ፣ የብልፅግናችን መሰረት ፣ የአይበገሬነታችን ምልክት ለሆነዉ የታላቁ ህዳሴ ግድባችን ምረቃ እንኳን አደረሰን!!
ባንድነት ስንቆምና ስንተባበር የማችለዉም የለም !!
ፈጣሪ ኢትዮዽያና ህዝቦቿን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ምንም አልተገኘም.
Addis Ababa City Communication Bureau is a government organization that was originally constituted January 5, 2013 GC under proclamation No. 120/2013.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.