ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኑሮ ውድነት ጫና...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለል የሚደረገውን ብርቱ ጥረት በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ

👉በበዓላት ወቅት የሚፈጠሩ የዋጋ ውድነቶችን ለመከላከል አቅደን ሰርተናል።

👉በታላላቅ የገበያ ማዕከላት የምርት እጥረት እንዳይኖር ተሰርቷል።

👉በክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ አቅጣጫ መሰረት ምርቶች ከሁለም ክፍሎች እንዲገቡ ከማህበራት በጋራ እየተሰራ ነው።

👉የንግድ ኮርፖሬሽንን የማጠናከር ስራ ተሰርቷል። የእሁዱ ገበያ እና የምገባ ማዕከላትን ማጠናከር ስራ ተከናውኗል።  500 ሺህ ለሚሆኑ ነዋሪዎችም የማዕድ ማጋራት ስራ ባለሀብቶችን በማሳተፍ ተከናውኗል። የዳቦ ዋጋንም  በመደጎም  ለህዝባችን ማሻሻል ተችሏል።

👉የእሁድ ገበያን ለማጠናከርም ብርቱ ስራዎች ተሰርተዋል ፤ ክፍተቶች እንዲታረሙ ይሰራል።

👉የጤና መድህን ፣ ትራንስፖርት ወዘተ 14 ቢሊዮን ብር የድጎማ በጀት ተይዞ እየተሰራ ሲሆን በዋንኛነት ግን የህዝባችንን ህይወት በዘላቂነት ለማሻሻል እየተሰራ ነው፡፡


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.