የአዲስ አበባ ከተማ አስትዳደር በሩብ ዓመቱ ምገ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የአዲስ አበባ ከተማ አስትዳደር በሩብ ዓመቱ ምገባን በተመለከተ ካከናወናቸው ተግባር ውስጥ:-

👉  የተማሪዎች  የዩኒፎርም ስርጭትን በተመለከተ በበጀት ዓመቱ ከ1,029,090 በላይ በነፃ ለተማሪዎች ዪኒፎርም ማቅረብ ተችሏል ፡፡ 

👉 የተማሪ መማሪያ ደብተር ከ8 ሚሊይን በላይ በነፃ ለተማሪዎች ማቅረብ ተችሏል፡፡

👉  የመምህራን ጋዋን ስርጭት 52,603 የመምህራን ጋዋን ለማሰራጨት በእቅድ ተይዞ ሙሉ ለመሉ ተፈጽሟል፡፡

👉  የተማሪዎች ምገባ አገልግሎት ሽፋንን ወደ 976,702 በማሳደግ ተማሪዎች በምገባ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡ አፈፃፀሙም ከባለፈዉ ተመሳሳይ ወቅት ከነበረዉ በ136,117 ተማሪዎች ብልጫ ያሳያል፡፡

👉በተጨማሪም በ26 የምገባ ማዕከላት በቀን አንድ ጊዜ መመገብ የማይችሉ ዜጎችን በቀን ከ36,600 በላይ ሰዎችን እየመገበ ይገኛል::


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.