የአዲስ አበባ ከተማ አስትዳደር በበጀት ዓመቱ በ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የአዲስ አበባ ከተማ አስትዳደር በበጀት ዓመቱ በሩብ ዓመቱ አፈፃፀም ጤናን በተመለከተ ካከናወናቸው ተግባር ውስጥ:-

👉 የጤና ተቋማት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማሳደግ  በተሰራው  ስራ በሩብ ዓመት አዳዲስ አዲስ ጤና ጣቢያዎች ተመርቀው ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡

👉 የቅድመ ወሊድ ክትትል አገልግሎት ያገኙ ከ44,786 በላይ እናቶች አገልግሎት መስጠት ተችሏል፡፡

👉  ከእናቶችም ሞት ምጣኔ  0.032 እና ከዛ በታች ለማድረግ ታቅዶ 0.025  ማሳካት ተችሏል::

👉 የጨቅላ ሕፃናት ሞት ምጣኔ 0.88% እና ከዛ በታች ለማድረግ ታቅዶ 0.67% በማድረስ ከያተዘው እቅድ በላይ ማከናወን ተችሏል::

👉በኮልፌና በንፋስ ስልክ የሚገነቡ አዲስ ሆስፒታሎችን ጨምሮ በአራት ነባር ሆስፒታሎች እየተከናወኑ ያሉ ግዙፍ የማስፋፊያ ግንባታዎች በፍጥነትና በጥራት እየተጠናቀቁ እና የህክምና ግብአቶችም እየተሟላላቸው መሆኑ  በሪፖርቱ ትመላክቷል::


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.