የብልፅግና ፓርቲ ዓመታዊ ስልጠናውን ማካሄድ ጀመረ
የብልፅግና ፓርቲ የ2018 ዓመታዊ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠናውን ማካሄድ ጀምሯል።
ስልጠናው "በመደመር መንግሥት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ" በሚል መሪ ሀሳብ ለሚቀጥሉት 10 ተከታታይ ቀናት የሚሰጥ ይሆናል።
ስልጠናው የአመራሩን እውቀት፣ ክህሎትና አቅም የሚገነቡ ልዩ ልዩ ርዕሰ ጉዳዮች የሚቀርቡበት ነው።
በስልጠናው ከ2000 በላይ ከፌዴራልና ከክልል የተወጣጡ ከፍተኛ አመራሮች ይሳተፋሉ።
ከስልጠናው በተጓዳኝ የተግባር የመስክ የልማት ስራ ጉብኝቶች የሚካሄድ ይሆናል።
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.