የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ በኢ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ በኢትዮጵያ ለሚያደርጉት ይፋዊ ጉብኝት ምሽት ህዳር 14/2018 አዲስ አበባ ሲገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር)በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተቀብለዋቸዋል።

ይህ ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት አጋርነትን ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ ሲሆን፣ ተጨማሪ አዳዲስ የትብብር እድሎችን ለመዳሰስም ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ  አሕመድ (ዶ/ር)በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ አጋርተዋል::

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
  https://linktr.ee/addisababacommunicationa


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.