ይህንን ያዉቁ ኖሯል?
የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ከተመሰረተበት 1934 አንስቶ ላለፉት 90 አመታት 261 አልጋ እና 4 የኦፕሬሽን ክፍሎች ብቻ ነበሩት፡፡ በቅርቡ በክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ሌሎችም ከፍተኛ አመራሮች የተመረቀው የማስፋፊያ ግንባታ አገልግሎቱን በእጥፍ በማላቅ 320 አልጋዎች እና 8 የኦፕሬሽን ክፍሎች ፣ እንዲሁም የራሱ ኦክስጂን ማምረቻ አሉት። ለታካሚዎች ፣ ለአስታማሚዎች እና ለጤና ባለሙያዎች ምቹ ሁኔታ የፈጠረው አዲሱ የማስፋፊያ ግንባታ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂዎች የተሟሉላቸው የህክምና ግብዓቶች ጭምር ተሟልተውለታል።
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/addisababacommunication
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.