የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ5ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ስብሰባው፣ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በዚህ መሰረት፦
1ኛ. “የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ መዋቅራዊ ፕላን ዝግጅት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ማቋቋሚያ" ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል ።
2ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሠራተኞች የዲሲፕሊን፣ ቅሬታና ይግባኝ አቀራረብና አወሳሰን ሥነ-ሥርዓት ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳልፏል ።
3ኛ. ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸዉ ፕሮጀክቶች በምደባ ለማስተላለፍ የቀረበ የዉሳኔ ሀሳብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል ።
4ኛ. የቦታ ደረጃ (land Grading) ጥናት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል ።
በተጨማሪም በሌሎች ልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል ።
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.