“ከወዳጆቻችን ጋር በጋራና በትብብር ለመስራት ቁ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

“ከወዳጆቻችን ጋር በጋራና በትብብር ለመስራት ቁርጠኞች ነን።

ለጠላቶቻችን ደግሞ በር መዝጋታችንን ማረጋገጥ ይገባናል፤ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ተኝተን የማናድር መሆናችንን ለማስገንዘብ እወዳለሁ።” - የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጦር ሀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

#PMOEthiopia
#ETAF90


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.