ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጅቡቲ ፕሬዚዳን...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ክቡር ኢስማኤል ኦማር ጊሌን እና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ክቡር ሐሰን ሸክ ሞሃሙድን በጅጅጋ አየር ማረፊያ ዛሬ ጠዋት ተቀብለዋል። #PMOEthiopia

Prime Minister Abiy Ahmed received the President of Djibouti, Hon Ismail Omar Guilene, and the President of Somalia, Hon Hassan Shek Mohamed, at the Jijiga airport this morning.

#PMOEthiopia


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.