ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ለጠቅላይ ሚኒስ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ከምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች እየቀረቡላቸው ይገኛል።

ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ከምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች እየቀረቡላቸው ይገኛል።

ከተነሱት ዋና ዋና ጥያቄዎች መካከል፦

ሰላምና ጸጥታ፦ በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ የጸጥታ ስጋቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ባለፉት 6 ወራት ምን ተሰራ? 

ተፈናቃዮች፦ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እና ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተከናወኑ ተግባራት ምን ደረጃ ላይ ይገኛሉ? 

ተሃድሶ፦ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማህበረሰቡ የመመለስ እና ግጭት የነበረባቸውን አካባቢዎች ወደ ልማት የማስገባት ሂደትስ? 

ምርጫ 2018፦ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ነጻ እና ፍትሃዊ እንዲሆን ምን እየተሰራ ነው? 
የትግራይ ክልል፦ በክልሉ ያለው አሁናዊ ሁኔታ ምን ይመስላል? 

ሀገራዊ ምክክር፦ ለምክክሩ ውጤታማነት ከእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ምን ይጠበቃል?


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.