ባለፉት 6 ወራት በከተማ ግብርና በተመለከተ የከተማ ግብርና እና የሌማት ቱሩፋት ከተማዋ ሸማች ብቻ ሳትሆን አምራች እንድትሆን በተሰራው ስራ አመርቂ ውጤት ተመዝግቧል::
👉 ተሳትፎ፦ ከ1 ሚሊዮን በላይ ማህበረሰብ እና 2,667 ተቋማት በከተማ ግብርና ተሰማርተዋል።
👉 ምርታማነት፦ 169,808 ቶን ለማምረት ታቅዶ፣ እቅዱን በማለፍ 211,766 ቶን ምርት ተገኝቷል።
👉 ጠቀሜታ፦ ነዋሪዎች የራሳቸውን ፍጆታ ከመሸፈን ባለፈ ገቢያቸውን እንዲደጉሙና የዋጋ መረጋጋት እንዲፈጠር ረድቷል።
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/addisababacommunication
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.