የኮሙኒኬሽን ስራችንን በተመለከተ
👉 የመረጃ ፍሰትና ገጽታ ግንባታ፦ ባለፉት ስድስት ወራት የመረጃ ልውውጥን በማቀላጠፍ የከተማዋን ገጽታ የመገንባት ስራ በስኬት ተከናውኗል።
👉 የዲጂታል አማራጮችን መጠቀም፦ የተለያዩ የዲጂታል ፕላትፎርሞችን (ማህበራዊ ሚዲያዎችን) በስፋት በመጠቀም መረጃን ተደራሽ ማድረግ ተችሏል።
👉 ግንዛቤና መግባባት መፍጠር፦ ነዋሪዎች በከተማዋ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና የጋራ መግባባት እንዲፈጠር ተሰርቷል።
👉 ወቅታዊነት፦ መረጃዎችን በወቅቱ በማሰራጨት ረገድ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል።
👉 የፖለቲካ ምህዳር ማስተካከል፦ አላስፈላጊ የፖለቲካ ሽኩቻዎችና መሳሳቦች እንዲቀንሱ ተደርጓል።
👉 የአጀንዳ ለውጥ፦ የሕዝቡ ዋነኛ ትኩረት በልማት፣ በሰላምና በመልካም አስተዳደር ላይ እንዲሆን ተደርጓል።
👉 የመንግሥት ምላሽ፦ በህዝብ አስተያት ለተነሱ የልማት ጥያቄዎች መንግሥት ዘርፈ-ብዙ ጥረቶችን በማድረግ ተግባራዊ ምላሽ መስጠት ተችሏል።
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.