“የኢቢኤስ ቴሌቭዥን መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

“የኢቢኤስ ቴሌቭዥን መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አማን ፍሥሐ ጽዮን በማረፉ ኀዘን ተሰምቶኛል፡፡

አማን ለኢትዮጵያ የግል ሚዲያ ዕድገት ወሳኝ ሚና ከነበራቸው አንዱ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ባለፈች ጊዜ ሁሉ የሚጠበቅበትን አድርጓል፡፡ ፈጣሪ ነፍሱን በሰላም ያሳርፋት”፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.