"አዲሱን የሕብረታችን ሊቀመንበር፤ የቡሩንዲ ፕሬ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

"አዲሱን የሕብረታችን ሊቀመንበር፤ የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬን አግኝቸ በተረከቡት ኃላፊነት ደስታዬን ገልጬላቸዋለሁ።

የአፍሪካውያን ጠንካራ ትብብር እና ቀጣናዊ ግንኙነቶችን ለማሳደግ በሚያስችሉ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገናል"

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር)


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.