ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ደምቢዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በአካባቢው በሚኖራቸው ቆይታ፤ በክልሉ መንግሥት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎችን ይጎበኛሉ።
Comments
ምንም አልተገኘም.
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በአካባቢው በሚኖራቸው ቆይታ፤ በክልሉ መንግሥት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎችን ይጎበኛሉ።
ምንም አልተገኘም.
Addis Ababa City Communication Bureau is a government organization that was originally constituted January 5, 2013 GC under proclamation No. 120/2013.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.