እኔ የተጣራ የአንድ ወር ደሞዜን አስተዋፅኦ በማ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

እኔ የተጣራ የአንድ ወር ደሞዜን አስተዋፅኦ በማድረግ “ፅዱ ኢትዮጵያ የዲጂታል ቴሌቶን ላይ ተሳትፌያለሁ :: ከንቲባ አዳነች አቤቤ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮችም የ"ፅዱ ጎዳና -ኑሮ በጤና" ንቅናቄ በፍጥነት ጥሪውን ስለተቀላቀላችሁ በከተማ አስተዳደሩ ስም እያመሰገንኩ ያልተቀላቀላችሁ አመራሮችም ካምፔኑን እንድትቀላቀሉ ጥሪ አስተላልፋለሁ።

ለአላማው መሳካትም ሁሉም ሰው ያገባኛል በሚል በንግድ ባንክ በተከፈተው ሂሳብ ቁጥር 1000623230248 የ“ጽዱ ጎዳና-ኑሮ በጤና” ንቅናቄን እንዲቀላቀል ጥሪ አቀርባለሁ::

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.