በአዲስ አበባ ቴወድሮስ አደባባይ ጋር የተገነባው የድል ፕላዛ እና ቁርጡሚ የወንዝ ዳርቻ ልማት በውስጡ ያካተታቸው:-
👉 21 ሺህ 906 ካሬ ሜትር የወለል ስፋት ያለው ፕላዛ፣
👉 በአንድ ጊዜ 500 መኪናዎችን ማቆም የሚችሉ ባለ ሦስት ወለል የመሬት ውስጥ ወለሎችን (Basements parking) መኪና ማቆሚያ
👉 ዘመናዊ የፓርኪንግ ማኔጅመንት ሲስተም፣
👉 የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ እና የእሳት አደጋ መከላከያ ዘዴ የተገጠመለት
👉 7 ሄክታር መሬት የሚሸፍን ውብ የአረንጓዴ ስፍራ፣
👉 ምቹ የእግረኛ መንገዶች፣ ዘመናዊና ባህላዊ የስጦታ ዕቃ መሸጫዎች፣
👉 ሬስቶራንቶች፣ ካፌዎች እና ቢሮዎች
👉 2.2 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የቁርጥሜ የወንዝ ዳርቻ ልማት ፤
👉 የተለያዩ የሕዝብ አገልግሎት መስጫዎች፣
👉 የሕፃናት የአዋቂዎች ስፖርት ማዘውተሪያዎች
👉 የህፃናት መጫወቻ
👉 የስፓርት ሜዳ
👉 5 አንፊ ትያትር
👉 የህናት ማቆያ( daycares)
👉 የህዝብ መፀዳጃ ቤቶች
👉 ወደ ጐላ ሚካኤል የሚሻገር ድልድይ ተገንብቷል::
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.