1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የዒድ ሰላት...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የዒድ ሰላት በከተማችን ሃይማኖታዊ ትውፊቱን ጠብቆ በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል ።

መርሐ ግብሩ በስኬት እንዲከናወን ያደረጋችሁ የሃይማኖት አባቶችን፣ የፀጥታ አካላትን፣ ህዝበ ሙስሊሙንና አጠቃላይ የከተማችን ነዋሪዎችን በራሴና በከተማ አስተዳደሩ ስም ከልብ አመሰግናለሁ።

በድጋሚ ዒድ ሙባረክ!

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.