ዛሬ ከማዕከል እስከ ወረዳ ካሉት አመራሮቻችን ጋር ሰፊ ውይይት አካሂደን ግልፅነት ፈጥረናል።
በዚህም ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ባደረግናቸው ውይይቶች ለተነሱ ጥያቄዎችና ቅሬታዎች የከተማ አስተዳደራችን ያዘጋጀው የማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ተግባቦት ፈጥረናል።
ለዕቅዱ ተፈጻሚነትም አስፈላጊውን ስምሪት የሰጠን ሲሆን፣ አፈጻጸሙንም በቅርብ የምንከታተል ይሆናል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.