ዓለምን በሚበይነው የዲጂታል ዘርፍ ሪፎርም የተገኙ ቁልፍ ውጤቶች:-
• መሰረተ-ልማት-
የ5G እና የ4G ሽፋን መስፋፋት።
• የዲጂታል መሳሪያዎች-
ስማርት ስልኮችን በሀገር ውስጥ መገጣጠም።
• ዲጂታል መንግስት-
በመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት 2260 አገልግሎቶች በአንድ ቋት መደራጀት፣ ዲጂታል ክፍያዎች፣ የፍትህ ተደራሽ ስማርት ችሎት እና ዲጂታል ፖሊስ።
• ዲጂታል ክህሎት-
5 ሚሊዮን ኮደሮች ስልጠና፣ ትምህርት ቤቶችን በኢንተርኔት (SchoolNet)፣ በሶስተኛ ዲግሪ (PhD) ደረጃ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ምርምር እና ስታርት አፖችን በእውቀትና በፈጠራ ማብቃት።
• የተቋማት ግንባታ-
ዲጂታል ስታቲስቲክስ እና ልማት አስተዳደር፣ AI ኢንስቲትዩት፣ AI ዩኒቨርሲቲ እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር።
• የህግ ማዕቀፍ ተዓማኒነት-
በፋይዳ መታወቂያ ከ40.9 ሚሊዮን በላይ ዜጋ ተካቷል፣ የግል መረጃ ጥበቃ አዋጅ፣ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እና የኤሌክትሮኒክ ፊርማ ተግባራዊነት።
Key Achievements in the World-Defining Digital Sector Reform
• Connectivity
Infrastructure: Expansion of 5G and 4G network coverage.
Digital Devices: Domestic assembly of smartphones.
• Digital Government
2,260 services integrated into a single platform via 'Mesob', digital payments, accessible justice through smart courts, and digital policing.
• Digital Skills
The "5 Million Ethiopian Coders" initiative, connecting schools to the internet (SchoolNet), PhD-level Artificial Intelligence (AI) research, and creating a conducive environment for startups.
• Institution Building
Establishment of the Digital Statistics and Development Administration, Artificial Intelligence (AI) Institute, AI University, and the Information Network Security Administration (INSA).
• Legal Framework & Reliability
Fayda (National Digital ID) reaching 40.9 million+ citizens, Personal Data Protection Proclamation, the Digital Ethiopia 2030 Strategy, and the implementation of Electronic Signatures.
#PMOEthiopia #DigitalEthiopia2030 #EthiopiaDelivers
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.