ዓለምን በሚበይነው የዲጂታል ዘርፍ ሪፎርም የተገ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ዓለምን በሚበይነው የዲጂታል ዘርፍ ሪፎርም የተገኙ ቁልፍ ውጤቶች:-

‎• መሰረተ-ልማት-

‎ የ5G እና የ4G ሽፋን መስፋፋት።

‎• የዲጂታል መሳሪያዎች-

‎ ስማርት ስልኮችን በሀገር ውስጥ መገጣጠም።

‎• ዲጂታል መንግስት-

‎ በመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት 2260 አገልግሎቶች በአንድ ቋት መደራጀት፣ ዲጂታል ክፍያዎች፣ የፍትህ ተደራሽ ስማርት ችሎት እና ዲጂታል ፖሊስ።

‎• ዲጂታል ክህሎት-

‎5 ሚሊዮን ኮደሮች ስልጠና፣ ትምህርት ቤቶችን በኢንተርኔት (SchoolNet)፣ በሶስተኛ ዲግሪ (PhD) ደረጃ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ምርምር እና ስታርት አፖችን በእውቀትና በፈጠራ ማብቃት።

‎• የተቋማት ግንባታ-

‎ዲጂታል ስታቲስቲክስ እና ልማት አስተዳደር፣ AI ኢንስቲትዩት፣ AI ዩኒቨርሲቲ እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር።

‎• የህግ ማዕቀፍ ተዓማኒነት-

‎ በፋይዳ መታወቂያ ከ40.9 ሚሊዮን በላይ ዜጋ ተካቷል፣ የግል መረጃ ጥበቃ አዋጅ፣ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እና የኤሌክትሮኒክ ፊርማ ተግባራዊነት።

Key Achievements in the World-Defining Digital Sector Reform

‎• Connectivity

Infrastructure: Expansion of 5G and 4G network coverage.

Digital Devices: Domestic assembly of smartphones.

‎• Digital Government

2,260 services integrated into a single platform via 'Mesob', digital payments, accessible justice through smart courts, and digital policing.

‎• Digital Skills

The "5 Million Ethiopian Coders" initiative, connecting schools to the internet (SchoolNet), PhD-level Artificial Intelligence (AI) research, and creating a conducive environment for startups.

‎• Institution Building

Establishment of the Digital Statistics and Development Administration, Artificial Intelligence (AI) Institute, AI University, and the Information Network Security Administration (INSA).

‎• Legal Framework & Reliability

Fayda (National Digital ID) reaching 40.9 million+ citizens, Personal Data Protection Proclamation, the Digital Ethiopia 2030 Strategy, and the implementation of Electronic Signatures.

#PMOEthiopia #DigitalEthiopia2030 #EthiopiaDelivers


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.