የከተማችን ድምቀት የሆኑት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የከተማችን ድምቀት የሆኑት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ ስታድዮም በነበራቸው እጅግ ደማቅ እና ስፖርታዊ-ጨዋነት የነገሰበት ባለ ውብ ድባብ ጨዋታ ሆኖ ተጠናቋል።

የከተማችን ድምቀት የሆኑት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ ስታድዮም በነበራቸው እጅግ ደማቅ እና ስፖርታዊ-ጨዋነት የነገሰበት ባለ ውብ ድባብ ጨዋታ ሆኖ ተጠናቋል። 

የስፖርት ቱሪዝምን ዕውን ለማድረግ በቁርጠኝነት እየሰራች ባለቸው ከተማችን፣ እንዲህ ዓይነት ድምቀት የተላበሱ ስፖርታዊ ውድድሮች እንዲስፉፍ በትጋት ይሰራል።


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.