በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በዛሬው እለት በተለያዩ የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ጀምሯል።

በከተማ አስተዳድሩ 201 የፈተና ጣቢያዎች ከ86 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና እንደሚቀመጡ ተገልጿል።በከተማ አስተዳድሩ 201 የፈተና ጣቢያዎች ከ86 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና እንደሚቀመጡ ተገልጿል።


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.