ቱሪዝም፡ አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር!
በገበታ ለትውልድ አማካኝነት ለምርቃት በደረሰው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ሰማይ ላይ የቀረበው የድሮን ትርኢት፣ የ‘ገበታ’ ውጥኖች የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎችም በማልማት ረገድ ያደረጉትን የሀገር አቀፍ የለውጥ ጉዞ አሳይቷል።
#PMOEthiopia #EthiopiaDelivers
ለተጨማሪ መረጃ፡- https://linktr.ee/Addis_Ababa_Communication
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.