ጉባዔያችንን በስኬት ተጠናቋል!

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ጉባዔያችንን በስኬት ተጠናቋል!

ለተከታታይ ሁለት ቀናት ስናካሄድ የነበረዉ  የከተማችን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀረቡት አጀንዳዎች ላይ በጥልቀት በመወያየት በሙሉ ድምፅ በማጽደቅ ጉባኤችንን  በስኬት አጠናቅቀናል።

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.