በ2016 በጀት ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

በ2016 በጀት ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ከማዕከል እስከ ወረዳ ላሉ ተቋማት እውቅና እና ማበረታቻ ሰጥተናል::

ከሸለምናቸው መካከል 

ከተቋማት:-

1. ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ - 1ኛ 

2. ትምህርት ቢሮ - 2ኛ

3. ሠላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ - 3ኛ

4. ኮሙኒኬሽን ቢሮ - 4ኛ

5. ሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት አገልግሎት - 5ኛ

6. ፍትህ ቢሮ- 6ኛ 

 

ከክፍለከተማ

1. ቦሌ ክፍለከተማ - 1ኛ

2. ቂርቆስ ክፍለከተማ - 2ኛ

3. አዲስከከተማ ክፍለከተማ - 3ኛ

 

ከሁሉም ክፍለከተሞች ከአንድ እስከ ሶስት ለወጡ ወረዳዎችም እውቅና ሰጥተን አበረታተን ለሚቀጥለውም ዓመት አደራ ብለን ሸኝተናል::

 

እውቅናው በቀጣይነት ህዝብን ዝቅ ብሎ ለማገልገል እና የተሻለ አፈፃፀም ለማስመዝገብ የሚያነሳሳ ፤ በተቋማት መካከል ጤናማ የሥራ አፈጻጸም እና ውድድር እንዲዳብር የሚያደርግ እንዲሁም ዝቅ ያለ ውጤት ያስመዘገቡ ተቋማትን በቁጭት የተሻለ እንዲሰሩ የሚያደርግ እና ተቋማትን የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ የሚያደርግ ነው::

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.