
ቃል በተግባር!
ዛሬ የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ተሳታፊ አመራሮች እና አባላት ብልጽግና "አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብ እና አዲስ እናደርጋታለን “ብሎ የገባውን ቃል በተግባር መፈፀሙን የሚያሳዩ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል::
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/addisababacommunication
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.