በ2ኛው የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ የብልፅግና ፓርቲ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

በ2ኛው የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ እና የብልፅግና ምክር ቤት አባል በመሆን የተመረጡት የከተማችን ከፍተኛ አመራሮች;

የብልፅግና ፓርቲ ም/ቤት ስራ አስፈፃሚ አባላት ሆነው የተመረጡት:- 

1. ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ደሳ
2. ክቡር አቶ ጃንጥራር አባይ 
ሲሆኑ፥

የብልፅግና ፓርቲ  ምክር ቤት አባል በመሆን የተመረጡት ደግሞ:-

1. ክቡር አቶ ሞገስ ባልቻ 
2. ክቡር  አቶ አለማየሁ እጅጉ
3. ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ
4. ኢ/ር ወንድሙ ሴታ
5. ክብርት ወ/ሮ ቡዜና አልከድር
6. ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ
7. ዶ/ር ዮሃንስ ጫላ 
8. ዶ/ር ሂሩት ካሳው 
9. ክብርት ወ/ሮ አለምፀሀይ ሽፈራው

በዲጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት መጪው የስራ ጊዜ ለሁሉም ተመራጮች ብሩህ እንድሆንላቸው እንመኛል።

  ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
  https://linktr.ee/addisababacommunication


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.