.png)
“ባህሎቻችን የወል ትርክት አምባ” በሚል መሪ ቃል በከተማችን ለሚቀጥሉት ሶስት ቀናት የሚከናወነውን 16ኛ የባህል ፌስቲቫል ሳምንት ዛሬ አስጀምረናል።
ባህሎቻችን በአግባቡ ከተጠቀምንባቸው ለሀገር ግንባታ፣ ለህዝቦች መቀራረብ፣ አንድነትን ለማጠናከር እንዲሁም ለሰላም እና ለወል ትርክት ግንባታ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
መላው የከተማችን ነዋሪዎች የሚያጋምዱን እና ከሌላው የዓለም ክፍል የሚለዩን ባህሎቻችን ሃብቶቻችን መሆናቸውን በመረዳት፣ የተዘጋጀውን የባህል ፌስቲቫል በጊዮን ሆቴል በመገኘት እንድትጎበኙ ጥሪ አቀርባለሁ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.