ሰብዓዊ ብልፅግና የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ሰብዓዊ ብልፅግና የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላት ለአዛውንቶችና አቅመ ደካሞች ተስፋ ሆነዋል።

የትውልድግንባታ

  • ከ8ዐዐ,ዐዐዐበ ላይ ተማሪዎች በቀን ሁለት ጊዜ ይመገባሉ፡፡
  • በተጨማሪም የተማሪ ዩኒፎርም፣ የትምህርት ቁሳቁስ እና ለመምህራን ጋዎን በማሟላት ውጤታማ የመማር ማስተማር ስርዓት ማስፈን ተችሏል፡፡                                                                                                                                             የተስፋብርሃንምገባማዕከላት
  • በ22 የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላት መመገብ የማይችሉ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ከ40ሺ በላይ የከተማችን ነዋሪዎች በየእለቱ የምገባ አገልግሎት ያገኛሉ፡፡

Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.