የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም

አዲስ አበባ ህፃናት ለማሳደግ ምርጥ አፍሪካዊት ከተማ ለማድረግ ያለመ ፕሮግራም ነው። በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ሕፃናት ትምህርትና እንክብካቤ እንዲያገኙ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ፤

 • 300,000 የዝቅተኛ ቤተሰብ ገቢ ፣ የተመጠነ ምግብ፣ የጤና እንክብካቤ እና የስነ ልቦና ድጋፍ እየተደረገላቸው ነው።

• ለ10,800 ነብሰ ጡር፣ አጥቢ እናቶች እና ሕፃናት የቀጥታ አልሚ ምግብ ድጋፍ ይደረጋል፡፡

• ለ4,388 ህፃናት የቀን ማቆያ አገልግሎት ይሰጣል፡፡

• ከ3685 በላይ የቅድመ አንደኛ ደረጃ መምህራኖች እና ከ5200 በላይ የቤተሰብ ምክር ሰጪ

ባለሙያዎችን በማሰልጠን ወደ ስራ አሰገብቷል፡፡

•12000(playground) በላይ የህፃናት መጫወቻ ስፍራ እየተገነባ ነው፡

 


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.