የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዳዲስ ሹመቶችን...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዳዲስ ሹመቶችን ሰጥቷል:: በዚህም መሰረት:-

1. ወ/ሮ አይሻ መሀመድ - የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር

2. አቶ አዋሌ መሐመድ - የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊ

3. ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ - የሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ

4. አቶ ሰይፈ ደምሴ- የከነማ ፋርማሲ ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ

5. አቶ ነብዩ ፍቃዱ - የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

6. አቶ ዳኛቸው ፈለቀ - የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኦፕሬሽን እና አገልግሎት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ

7. አቶ መለሰ አንሼቦ - የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ኮሚሽን የግብርና ኤክስቴንሽን ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር

በመሆን ተሹመዋል::

መልካም የስራ ዘመን


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.