ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ መጪውን የፋሲካ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግም፣ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ሕጻናት ማዕድ አጋርተዋል።

On the occasion of the upcoming Easter holiday, Prime Minister Abiy Ahmed shared food items this morning with low income staff members of the Office of the Prime Minister and also with orphaned children the PMO is helping to raise. 

#PMOEthiopia


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.