የትንሳኤ በዓልን በማስመልከት በጾም በጸሎት ያሳ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የትንሳኤ በዓልን በማስመልከት በጾም በጸሎት ያሳለፉ አቅመ ደካሞችን ፣ አካል ጉዳተኞች እና ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች የተጋለጡ ወገኖችን በአብሮሆት ቤተመፃፍት አስፈስከናል:: ከንቲባ አዳነች አቤቤ

በባህላችን መሰረት ሌሎች  በየቤታቸዉ  በለሊት ፆም ሲፈቱ እና በዓሉን በድምቀት ሲያከብሩ ጠያቂ የሌላቸው አረጋውያን ፣ የሀገር ባለዉለታዎች እና ለተለያዩ ማህበራዊ ችግር የተጋለጡ ወገኖች የጾሙን ወቅት በጾም እና በጸሎት አሳልፈው በፍቺው ጊዜ ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው ሁሌም የከተማችን አስተዳደር እንደማይዘነጋቸዉ ገልጸን ፆም አስፈትተናል::

ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ

       ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
  https://linktr.ee/addisababacommunication


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.